የቱርክ አውሮፕላን በተፋላሚው ኃይል መመታቱን የሱዳን ጦር አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በሱዳን ተዋጊ ኃይሎች መካከል ተደርሶ የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ሙሉ ለሙሉ ተግባር ላይ ባለመዋሉ፣ በዋና ከተማዋ ካርቱም እና በአጎራባቿ ኦምዱርማን ከተማ፣ ከዐርብ ጠዋት ጀምሮ ከፍተኛ ፍንዳታ እና የተኩስ ልውውጥ ሲካሔድ መዋሉን ነዋሪዎች ገልጸዋል።