የሱዳኑ ተኩስ የማቆም ስምምነትና የቀጠለው ሲቪሎችን የመታደግ ተልእኮ

Your browser doesn’t support HTML5

ላለፉት 48 ሰዓታት ከተደረገ ከፍተኛ ድርድር በኋላ፣ የሱዳን የጦር ኃይል እና ፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ልዩ ኃይል፣ ከሰኞ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ቢያንስ ለ72 ሰዓታት፣ ሀገር አቀፍ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንክን ቢያስታውቁም፣ የውጭ መንግሥታት ዲፕሎማቶቻቸውንና ዜጎቻቸውን ከሱዳን ማውጣቱን ቀጥለዋል።