በማዕከላዊ ጎንደር በተፈጸመ ጥቃት ኹለት የቀይ መስቀል ሠራተኞች መጎዳታቸው ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምሥራቅ በለሳ ወረዳ፣ ኹለት ሠራተኞቹ በሥራ ላይ እያሉ በተፈጸመባቸው ጥቃት መጎዳታቸውን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስታወቀ።