አንቶኒዮ ጉተሬዥ ለሶማሊያ አስቸኳይ ርዳታ ተማፀኑ
Your browser doesn’t support HTML5
በበረታ ድርቅ ለተጠቃችው ሶማሊያ፣ የሚያስፈልጋትን አጣዳፊ ሰብአዊ ድጋፍ ለመስጠት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በፍጥነት እንዲንቀሳቀስ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ተማፅነዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5