በዐማራ ክልል የልዩ ኃይል “መልሶ ማደራጀት” ተቃውሞ የሰዎች ሕይወት እያለፈ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

መንግሥት የኹሉንም ክልሎች ልዩ ኃይሎች ወደ ጸጥታ መዋቅሮች ለማስገባት እንደወሰነ ማስታወቁን ተከትሎ፣ በዐማራ ክልል ልዩ ልዩ ከተሞች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደ ግጭት ማምራቱንና የሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ገለጹ።