የምዕራብ ትግራይ ተፈናቃዮች በአፋጣኝ ወደየቀዬአቸው ለመመለስ ጠየቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ከምዕራብ ትግራይ አካባቢ ተፈናቅለው በመቐለ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች፣ በቂ ሰብአዊ ርዳታ በጊዜው እየደረሳቸው እንዳልኾነ በመጥቀስ፣ በአፋጣኝ ወደ መኖሪያ ቀዬአቸው ለመመለስ እንደሚሹ አመለከቱ።
Your browser doesn’t support HTML5