ትላንት በፖሊስ የተያዘችው መስከረም አበራ ፍ/ቤት አልቀረበችም፤ ለሌሎቹ ቀጠሮ ተሰጠባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
ትላንት በቁጥጥር ሥር የዋለችው የ“ኢትዮ ንቃት” ዩቲዩብ ብዙኃን መገናኛ መሥራች እና ባለቤት መስከረም አበራ፣ እስካኹን ፍርድ ቤት አለመቅረቧን ባለቤቷ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5