የዐዲስ አበባ ዙሪያ ቤቶች ፈረሳ እና የነዋሪዎች ሮሮ
Your browser doesn’t support HTML5
በዐዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር፣ ሕገ ወጥ የተባሉ ቤቶችን የማፍረስ እና ነዋሪዎችን የማስነሣት ተግባር ተባብሶ ቀጥሏል፤ ሲሉ ተጎጂዎች ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5