ዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራሲን ለማስፋፋት ተጨማሪ 690 ሚሊየን ዶላር ቃል ገባች

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድስቴትስ ዲሞክራሲን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚያስፋፉ ፕሮግራሞችን ለማበረታታት አዲስ የገንዘብ ድጋፍ እንደምታደርግ አስታውቃለች። የዩክሬን ፕሬዝዳንትም ረቡዕ ዕለት በዋሽንግትን የሚካሄደው የዲሞክራሲ ጉባዔ ላይ በርቀት በድህረገፅ አማካኝነት ተገኝተው ገለፃ አድርገዋል።