በአፍሪካ ቀንድ አስከፊው ድርቅ ሊቀጥል ይችላል

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ቀንድ ለስድስተኛ ተከታታይ ወቅት ዝናብ ላይጥል እንደሚችል በመገመቱ በቀጠናው አስከፊው ድርቅ ሊቀጥል ይችላል የሚል ስጋት ተቀስቅሷል።