የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ተናገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
ለተከታታይ አራት ዓመታት በተከሰተ ድርቅ ምክኒያት በደቡብ ክልል በተለይ ደቡብ ኦሞ ዞን በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ዜጎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። በቂ እርዳታ እንደማይሰጣቸውም ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5