በሶማሊላንድ በድርቁ ሳቢያ በተፈናቃይ ሴቶች ላይ የሚፈጸመው ፆታዊ ጥቃት ተባብሷል

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሊላንድ በድርቁ ሳቢያ በተፈናቃይ ሴቶች ላይ የሚፈጸመው ፆታዊ ጥቃት ተባብሷል

ሶማሊያን ባጠቃት እጅግ ከባድ ድርቅ ከሁሉም በላይ የተጎዱት ሴቶች እና ልጃገረዶች መሆናቸውን የረድዔት ሠራተኞች ይናገራሉ። በግማሽ ምዕተ ዓመት ባልታየ ደረጃ አስከፊ በሆነው ድርቅ ምክንያት ሴቶች እና ልጃገረዶች ለፆታዊ ጥቃት እየተጋለጡ እና ልጃገረዶች እንዲያቆሙ እየተደረጉ መሆኑን የረድዔት ሠራተኞቹ አስታውቀዋል።አዋቂ ሴቶች እና ልጃገረዶቹ ውሃ ለመቅዳትም ሆነ ትምህርት ቤት ለመሄድ ረጅም መንገድ በእግር ስለሚጓዙ ለጥቃት ይጋለጣሉ።

/ጁማ ማጃንጋ ከሶማሊላንድ ቶጎድሂር ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/