አዲስ አበባ በሚገኙ ትምሕርት ቤቶች ክልላዊ ሰንደቅ ዓላማ መስቀልና ማዘመር የሕግ መሰረት የለውም- ኢሰመኮ
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የክልል ሰንደቅ ዓላማን የመስቀል እና ክልላዊ መዝሙርን የማስዘመር እርምጃ የሕግ መሠረት የሌለው ነው ሲል ኢሰመኮ ገለጸ።
Your browser doesn’t support HTML5