ዓቃቤ ሕግ በመስከረም አበራ ላይ ክስ እንዲመሰርት ሰባት ቀናት ብቻ ተፈቀደለት

Your browser doesn’t support HTML5

ዓቃቤ ሕግ በእስር ላይ የምትገኘው “ኢትዮ ንቃት" የተባለው የዩቲዩብ ሚድያ አዘጋጅ በሆነችው መስከረም አበራ ላይ በሰባት ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ትዕዛዝ መስጠቱን ጠበቃዋ ገለፁ።