የቪዲዮ ዘገባ በአንዳንድ የትግራይ ከተሞች የባንክ አገልግሎት ተጀመረ ዲሴምበር 20, 2022 ገ/ሚካኤል ገ/መድህን Your browser doesn’t support HTML5 በሽረ፣ በአላማጣ እና በኮረም ከተሞች የተወሰኑ የባንክ አገልግሎቶችን መጀመሩን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ፡፡