27 ኢትዮጵያውያን አስክሬን ከሉሳካ ወጣ ብሎ በሚገኝ እርሻ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ
Your browser doesn’t support HTML5
የ27 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች አስክሬን ዛምቢያ ውስጥ ከዋና ከተማዋ ሉሳካ ወጣ ብሎ በሚገኝ ንጌዌሬሬ የእርሻ ቦታ ትናንት እሁድ ታኅሣሥ 2 / 2015 ዓ.ም ተጥሎ መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ። አስከሬናቸው የተገኘው ኢትዮጵያውያን የሞቱት በረሃብና በድካም ምክንያት ነው ተብሎ እንደተጠርጠረ የዛምቢያ ባለሥልጣናት ለሮይተርስ ገልፀዋል።