በኦሮምያ ክልል ይፈፀማሉ የተባሉ ጥቃቶችን የሚቃወሙ ሰልፎች ተካሄዱ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ እየተፈፀሙ ነው በተባሉ ጥቃቶች ቁጥሩ የበዛ ሰው መገደሉና በሺሆች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸው በተዘገበበት በዚህ ሳምንት በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል።