በኦሮምያ ክልል ይፈፀማሉ የተባሉ ጥቃቶችን የሚቃወሙ ሰልፎች ተካሄዱ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ እየተፈፀሙ ነው በተባሉ ጥቃቶች ቁጥሩ የበዛ ሰው መገደሉና በሺሆች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸው በተዘገበበት በዚህ ሳምንት በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል።
Your browser doesn’t support HTML5