ኢትዮጵያ ውስጥ በ2023 እርዳታ ጠባቂ 26 ሚሊየን ሊደርስ ይችላል - ተመድ
Your browser doesn’t support HTML5
በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የሰሜን አካባቢዎች ወደ ሩብ ሚሊየን ኲንታል ምግብና መድሃኒት ማከፋፈሉን የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5