የዩኤስ-አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በመጭው ሣምንት ይካሄዳል

Your browser doesn’t support HTML5

በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተጠራ የዩናይትድ ስቴትስ-አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ከፊታችን ማክሰኞ፤ ታኅሣስ 4 እስከ ሃሙስ፤ ታኅሳስ 5 / 2015 ዓ.ም. ዋሺንግተን ዲ.ሲ. ውስጥ እንደሚካሄድ ታውቋል።