ሶማሊያውያን ምግብና ውሃ ፍለጋ ወደኬኒያ መሰደዳቸውን ቀጥለዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች 40 ዓመታት ባልታየ ከባድ ድርቅ የተነሳ በ10 ሺሆች የተቆጠሩ ሶማሊያውያን ውሃና ምግብ ፍለጋ ድንበር አቋርጠው ወደ ኬኒያ በመሰደድ ላይ ናቸው፡፡ /ዘገባው የአሶሺየትድ ፕሬስ ነው። ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/