ሽረ ከተማ ኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት መጀመሯ ተገለፀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ሽረ ከተማ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዳገኘች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡