ፀረ አፓርታይድ ታጋዩን የገደለው እስረኛ መለቀቅ ተቃውሞ ቀሰቀሰ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ፀረ አፓርታይድ ታጋዩን ደቡብ አፍሪካዊ ክሪስ ሃኒን የገደለው ያኑሽ ዋሉስ ከ28 ዓመታት በኋላ ከእስር መለቀቁ ተቃውሞ ቀስቅሷል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/