ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ በተፈፀሙ ጥቃቶች ብዙ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ እና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ ከኅዳር 9 ጀምሮ እየተፈጸሙ ነው በተባሉ ጥቃቶች ቁጥሩ የበዛ ሰው መገደሉንና በሺሆች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።