የናይጄሪያ ፖሊስ ገዳዮችን እያፈላለገ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በኒጀር ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ የገበያ ስፍራ አራት ፖሊስና ሁለት ሰላማዊ ሰው ተኩሰው የገደሉትን ሰዎች ለመያዝ የሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ ፖሊሶች አሰሳ ጀምረዋል።/ቲሞቲ አቢዙ ከአቡጃ ያጠናቀረውን ዘገባ ሙሉ ክፍል ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/