የናይጄሪያ ፖሊስ ገዳዮችን እያፈላለገ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኒጀር ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ የገበያ ስፍራ አራት ፖሊስና ሁለት ሰላማዊ ሰው ተኩሰው የገደሉትን ሰዎች ለመያዝ የሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ ፖሊሶች አሰሳ ጀምረዋል።/ቲሞቲ አቢዙ ከአቡጃ ያጠናቀረውን ዘገባ ሙሉ ክፍል ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Your browser doesn’t support HTML5