አማራ ክልል የሚገኙ የኦሮሚያና የቤንሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ከሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች በከፋ ችግር ውስጥ መሆናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።