በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በህገ ወጥ ይመረታል የተባለው አደንዛዥ ዕፅ አሁንም በአካባቢው ወጣቶችን ለአላስፈላጊ ሱሶች እና ወንጀሎች እየዳረጋቸው መሆኑን የዞኑ ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልፆአል። የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በህገ ወጥ ይመረታል የተባለው አደንዛዥ ዕፅ አሁንም በአካባቢው ወጣቶችን ለአላስፈላጊ ሱሶች እና ወንጀሎች እየዳረጋቸው መሆኑን የዞኑ ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልፆአል። የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል።