ሶማሊላንድ ቢቢሲን አገደች
Your browser doesn’t support HTML5
ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን ሉአላዊ ሃገር አድርጋ የምትቆጥረው ሶማሊላንድ የእንግሊዝን የማሰራጪያ ጣቢያ ቢቢሲን አግዳለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በሞቃዲሹ ፖሊስ ሁለት ጋዜጠኞችን ደብድቦ ማሰሩን አንድ የሶማሊያ የፕሬስ ነጻነት ቡድን አውግዟል።
Your browser doesn’t support HTML5