ቪድዮ ሶማሊላንድ ቢቢሲን አገደች ጁላይ 21, 2022 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን ሉአላዊ ሃገር አድርጋ የምትቆጥረው ሶማሊላንድ የእንግሊዝን የማሰራጪያ ጣቢያ ቢቢሲን አግዳለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በሞቃዲሹ ፖሊስ ሁለት ጋዜጠኞችን ደብድቦ ማሰሩን አንድ የሶማሊያ የፕሬስ ነጻነት ቡድን አውግዟል።