የተቀበሩና በየቦታው የተጣሉ ፈንጂዎች ሰዎችን እየገደሉ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ጦርነት በነበረባቸው የአፋር እና የአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተቀብረውና ተጥለዋል በተባሉ ፈንጂዎች ምክንያት ሰዎች እየሞቱ መሆኑን ነዋሪዎችና የአካባቢዎቹ አመራሮች ገለፁ።

በፍንዳታው ምክንያት እስካሁን ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸውንና ከ80 በላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱም ተገልጿል፡፡