የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ

Your browser doesn’t support HTML5

“ኢትዮጵያን ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ” የተባለ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ። ሥምምነቱ የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ ለማቅረብ ያስችላል ተብሏል፡፡