የኢትዮጵያዊያን የጋራ ኢፍጣር ምሽት በአሜሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሁለት ዓመታት መራራቅ በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች የገቢ ማሰባሰቢያና ኢፍጣር ስነስርዓት በጋራ አከናውነዋል ። ፈርስት ሂጂራ የተሰኘው ቀደምት የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብ ማዕከል ያስተባበረው ልዩ ዝግጅት የተከናወነው በአናንዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዳራሽ ውስጥ ነው። ሀብታሙ ስዩም ተሳታፊዎች እና አስተባባሪዎችን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።