የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ አባላት መሆናቸውን የገለፁ ግለሰቦች ባወጡት መግለጫ የክልሉ መንግሥት ድርቁንና ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ለመከላከል አልሰራም በሚል ወቀሳ አቅርበዋል። የክልሉ መንግሥት ግን ድርቁን ለመከላከል እየሠራ መሆኑን በመግለፅ ወቀሳውን ሳይቀበለው ቀርቷል።
ቅሬታ አቅራቢዎችም በተለያዩ የሥነ ምግባር ችግሮች ከፓርቲው የተቀነሱ ናቸው ሲል መልሶ ከሷል።
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሌ ክልል ለድርቁ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠም ሲሉ የቀድሞ አመራሮች ወቀሳ አቀረቡ
የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ አባላት መሆናቸውን የገለፁ ግለሰቦች ባወጡት መግለጫ የክልሉ መንግሥት ድርቁንና ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ለመከላከል አልሰራም በሚል ወቀሳ አቅርበዋል። የክልሉ መንግሥት ግን ድርቁን ለመከላከል እየሠራ መሆኑን በመግለፅ ወቀሳውን ሳይቀበለው ቀርቷል።
ቅሬታ አቅራቢዎችም በተለያዩ የሥነ ምግባር ችግሮች ከፓርቲው የተቀነሱ ናቸው ሲል መልሶ ከሷል።