የአፍሪካ መሪዎች ለኢትዮጵያ ቀውስ ትኩረት መስጠታቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ኅብረት ለኢትዮጵያ ግጭት ሰላማዊ መፍትኄ ለማፈላለግ ከአህጉሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተጨማሪ ባለሙያዎችን እንደሚያሰልፍ አስታውቋል።