በሐዋሳ ከተማ የተካሄደ ሰልፍ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን የሃገሪቱ ክፍል እየተካሄደ ባለው ጦርነት የኢትዮጵያ መንግሥት እየወሰደ ያለውን እርምጃ የሚደግፍና አሸባሪ ያሏቸውን ህወሃትና ኦንግ ሸኔ የሚያወግዝ ሰልፍ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ተካሄደ።
Your browser doesn’t support HTML5