ድምጽ የሐይቅ ከተማ ነዋሪዎች ሥጋት ኦክቶበር 22, 2021 መስፍን አራጌ Your browser doesn’t support HTML5 በወሎና አካባቢው እየተባባሰ በመጣው ጦርነት ምክንያት የደህንነት ስጋት ላይ መውደቃቸውን አስተያየታቸውን የሰጡ የሐይቅ ከተማ ኗሪዎች ገለጹ፡፡