የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለተፈናቀሉ የድጋፍ ዘመቻ ጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጐች ድጋፍ የሚውል የሰብዓዊ ድጋፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ ለዚሁ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል የጋራ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የተከፈተ ሲሆን ሕብረተሰቡ ለተጎጂዎች ድጋፉን እንዲያደርግ የኃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡