ድምጽ በትግራይ ክልል ትምህርት ይጀመራል ተባለ ሴፕቴምበር 07, 2021 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል ከአንድ ዓመት እና ስድስት ወር በላይ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት ይጀመራል ተብሏል። ትምህርት ለመጀመር ትምህርት ቤቶች ምዝገባ የጀመሩ ሲሆን። በጉዳዩ ላይ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የመምሕራንን አስተያየት ጠይቀናል።