ክፍያ ያልተጠናቀቀላቸው ምርጫ አስፈፃሚዎች ቅሬታ አሰሙ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ላይ የሠሩ አንዳንድ የምርጫ አስፈፃሚዎችና ታዛቢዎች ቦርዱ ሙሉ ክፍያ አልፈፀመልንም ሲሉ ቅሬታ አሰምተዋል። የቦርዱ የኮምዩኒኬሽንስ ፅህፈት ቤት ክፍያው ሙሉ በሙሉ ያልተፈፀመው “የንብረት ርክክብ ባለመጠናቀቁና በጀት በመዘጋቱ ነው" ብሏል።