በጣና ሐይቅ ተሳፍረው ሲጓዙ ከነበሩት ውስጥ የሰባት ሰዎች አስክሬን ተንሳፎ መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በጣና ሃይቅ ላይ 13 ሰዎችን አሳፍራ በጉዞ ላይ እንዳለች መጥፋቷ ትናንት በተነገረው አነስተኛ ጀልባ አደጋ የሞቱ የሰባት ሰዎች አስከሬን መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ።