የአማራና የትግራይ ሕዝቦች በሚያስተሳስራቸው ጉዳይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራና የትግራይ ሕዝቦች የተዋለዱና የተጋመዱ በመሆናቸው የወቅቱ ውዥብር ሳያደናግራቸው ዘላቂ በሆነው ትስስራቸው ላይሊያተኩሩ እንደሚገባ  የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን)ገለፀ።