በደቡብ ክልል እየታዩ ያሉ የፀጥታ ችግሮች ትኩረት እንደሚያስፈልጋቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ ክልል ውስጥ የሚስተዋሉ የፀጥታ ችግሮ ልዩ ትኩረት የሚያሻቸው መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ ይርዳው ለክልሉ የሕዝብ እንደራሴዎች ተናግረዋል።