የ“አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬሳ” ስንብት

Your browser doesn’t support HTML5

“አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬሳ”፤ “የሺሆች እናት” እየተባሉ የሚጠሩት የወ/ሮ  አበበች ጎበናአስከሬን ሥርዓተ-ቀብር ስዛሬ በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ መቃብርተፈፅሟል።