የክብር ዶክተር አበበች ጎበና ስርዓተ ቀብር ነገ እንደሚፈጸም ተገለጸ
Your browser doesn’t support HTML5
አንዳንዴ “የአፍሪካ ማዘር ቴሬዛ” በሚል ቅጽል የሚታወቁት ክብርት አበበች ጎበና በኮሮና ቫይረስ ና ተያያዥ ህመሞች ህይወታቸው ማለፉን የአበበች ጎበና ህጻናት መርጃ ድርጅት ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5