ድምጽ የትግራይ ክልል ግጭት እንዲቆም የማይፈልጉ ብዙ አካላት እንዳሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ተናገሩ ጁላይ 06, 2021 ኬኔዲ አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የመከላከያ ሠራዊት ከትግራይ ክልል የወጣው በአራት ግንባሮች ተከፍሎ ከአንድ ወርበላይ በቆየ ሂደት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ።