በምርጫ ወረቀት የያዘ ሳጥን ደኅንነት ጉዳይ ሁለት ሰው ተቀጣ

Your browser doesn’t support HTML5

በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢ ጠህናን ወረዳ አውንት መንዝ ቀበሌ በምርጫው ዋዜማ እለት የምርጫ ወረቀቶችን ሰርቆ ውሀ ውስጥ የከተተው የቀበሌ ሊቀመንበር በእስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት።