የቀረጥና የግብር ቅናሽ ከተደረገለት በኋላ ዋጋው በእጥፍ የጨመረው የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ

Your browser doesn’t support HTML5

'ሴት እህቶቻችን የንጽህና መጠበቂያ አጥተው ኩበት ይጠቀማሉ' ትላለች የጀግኒት ኢትዮጵያ መስራች እና አስተባባሪ ማራኪ ተስፋዬ፡፡ ከወራት በፊት መንግስት የቀረጥና የግብር ቅናሽ ቢያደረግም የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ ግን ከሃምሳ በመቶ እስከ እጥፍ ጨምሯል፡፡ በዚህ ዙሪያ የገንዘብ ሚኒስቴርን፣ የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ባለስልጣንን፣ የተስፋ ለኢትዮጵያ የሸማቾች ማኅበርን፣ የጀግኒት ኢትዮጵያ ንቅናቄን እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን አነጋግረናል፡፡