ድምጽ የእናት ፓርቲ የምርጫ ዝግጅት ሜይ 27, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 በስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ ላይ የሚሳተፈው እናት ፓርቲ በምርጫው ካሸነፈ ኢትዮጵያን “ከተጋረጠባት የህልውና አደጋ ለመታደግ እሠራለሁ” ብሏል። ፓርቲው የጥምር መንግሥት ምሥረታን እንደሚደግፍ አስታውቋል።