የእናት ፓርቲ የምርጫ ዝግጅት

Your browser doesn’t support HTML5

በስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ ላይ የሚሳተፈው እናት ፓርቲ በምርጫው ካሸነፈ ኢትዮጵያን “ከተጋረጠባት የህልውና አደጋ ለመታደግ እሠራለሁ” ብሏል። ፓርቲው የጥምር መንግሥት ምሥረታን እንደሚደግፍ አስታውቋል።