የባልደራስ ይግባኝ ውድቅ ተደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ በእስር ላይ የሚገኙ አራት አመራሮቹ እና አባላቱ ለምርጫ እንዲወዳደሩ በእጩነት ለማስመዝገብ ያቀረበውን ጥያቄ ምርጫ ቦርድ ስላልተቀበለው ጉዳዩን በይግባኝ ለፍርድ ቤት አቅርቦት የነበረው ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱ የፓርቲውን አቤቱታ በልዩነት ውድቅ አድርጎታል።በዛሬው ዴሞክራሲ በተግባር የባልዳራስ ጥያቄ ምን ነበር? ፍርድቤቱ በልዩነት የሰጠው የፍርድ ውሳኔስ ምን ይመስላል? የሚለውን ይዳስሳል።