የኮቪድ-19 ክትባት በትግራይ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

መቀሌ ከተማ ከባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ ጀምሮ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉ ሰዎች 37 በመቶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ገልጿል። ቢሮው በከተማው እስከ አሁን ለ23ሺህ ሰዎች የቫይረሱ ክትባት እንደተሰጠ አስታውቋል። ምርመራውና ክትባቱ በክልሉ ሌሎች ከተሞች ለማካሄድ ማቀዱ ነው የገለፀው።