ኢትዮጵያ ያስመረቀችው የሳተላይት መቀበያ ፋይዳው ምንድነው?

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀቢያ ጣቢያ ቅዳሜ ግንቦት 7፣ 2013 ዓ.ም አስመርቋል። የሳተላይት መረጃ መቀበያው በመስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይ ለሚደረጉ የሕዋ ሳይንስ ስራዎች ትልቅ መንደርደሪያ እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ በዚህ ዙሪያ ከኢትዮጵያ የስፔስ ማኅብረሰብ ስራአስኪያጅ ቤዛ ተስፋዬ ጋር አጠር ያለቆይታ አድርገናል፡፡