በዘንድሮ ምርጫ የሲቪክ ማህበራትና ድርጅቶች ሚና

Your browser doesn’t support HTML5

መጭው ሃገራዊ ምርጫ አሳታፊ፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን መንግሥታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ለስቪክ ማህበራት ድጋፍ እንዲያደርጉ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሙያዎች ጥሪ አቅርበዋል። በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማት በባሕር ዳር ከተማ ከተለያዩ ሲቪክ ማህበራት ለተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ስለምርጫና ስለሰብዓዊ መብቶች የግንዛቤ መስጫ ስልጠናዎችን ሰጥተዋል።